23 በዚህ ጊዜ የፍልስጥኤማውያን ገዦች፣ “አምላካችን ዳጎን፣ ጠላታችን ሳምሶንን በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶናል” ብለው በመደሰት ለአምላካቸው ለዳጎን ታላቅ መሥዋዕት ለማቅረብ ተሰበሰቡ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 16:23