መሳፍንት 3:31

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31ከናዖድ በኋላ ስድስት መቶ ፍልስጥኤማውያንን በበሬ መንጃ የገደለው የዓናት ልጅ ሰሜጋር ተነሣ፤ እርሱም እንደዚሁ ደግሞ እስራኤልን አዳነ።

መሳፍንት 3:31 — NASV