26 በዚህ ፍርስራሽ ጒብታ ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የሚገባውን መሠዊያ ሥራ። ሰባብረህ በጣልኸው የአሼራ ምስል ዐምድ ሁለተኛውን ወይፈን ወስደህ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርበው።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 6:26