37 እነሆ፤ የበግ ጠጒር ባዘቶ በዐውድማው ላይ አኖራለሁ። ምድሩ በሙሉ ደረቅ ሆኖ ባዝቶው ላይ ብቻ ጤዛ ቢኖር፣ እንዳልኸው እስራኤላውያንን በእኔ እጅ እንደምታድናቸው ዐውቃለሁ።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 6:37