መሳፍንት 9:33

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33ጠዋት ፀሓይ ስትወጣም ወደ ከተማዪቱ ገሥግሥ፤ ገዓልና ሰዎቹ ሊገጥሙህ በሚወጡበት ጊዜ እጅህ ማድረግ የሚችለውን ሁሉ አድርግ።

መሳፍንት 9:33 — NASV