ኢያሱ 2:10 NASV

10 ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር ቀይ ባሕርን በፊታችሁ እንዴት እንዳደረቀ፣ እናንተም ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ፈጽሞ ያጠፋችኋቸውን ሁለቱን የአሞራውያን ነገሥታት፣ ሴዎንንና ዐግን ምን እንዳደረጋችኋቸው ሰምተናል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 2

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 2:10