11 ይህን በሰማን ጊዜ ልባችን ቀለጠ፤ እናንተን ከመፍራት የተነሣም ያልተሸበረ ሰው አልነበረም፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ በላይም በሰማይ፣ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢያሱ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢያሱ 2:11