ዘፀአት 14:27

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27ሙሴም እጁን በባሕሩ ላይ ዘረጋ፤ ንጋት ላይም ባሕሩ ወደ ቀድሞ ቦታው ተመለሰ። ግብፃውያን ከውሃው ሸሹ፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ግብፃውያንን በባሕሩ ውስጥ ጣላቸው።

ዘፀአት 14:27 — NASV