ዘፀአት 15:1

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1ከዚያም ሙሴና እስራኤላውያን ይህን መዝሙር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘመሩ፤“ከፍ ከፍ ብሎ ከብሮአልና፣ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) እዘምራለሁ፤ፈረሱንና ፈረሰኛውን፣በባሕር ውስጥ ጥሎአልና።

ዘፀአት 15:1 — NASV