18 አንተና ወደ አንተ የሚመጡት እነዚህ ሰዎች የምታደርጉት ነገር ቢኖር ራሳችሁን ማድከም ነው፤ ሥራው ለአንተ ከባድ ሸክም ነው፤ ብቻህን ልትወጣው አትችልም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 18
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 18:18