7 ከዚያም የኪዳኑን መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው፤ እነርሱም፣ “እግዚአብሔር (ያህዌ) ያለውን ሁሉ እናደርጋለን፤ እንታዘዛለን” አሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 24
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 24:7