ዘፀአት 31:13 NASV

13 “ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ ‘ሰንበቴን ማክበር አለባችሁ፤ ይህም በእኔና በእናንተ መካከል በሚመጡት ትውልዶች ሁሉ ምልክት ይሆናል፤ ይኸውም የምቀድሳችሁ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደሆንሁ እንድታውቁ ነው።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 31

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 31:13