12 በአንደኛው መጋረጃ ላይ አምሳ ቀለበቶችን በሌላው ተጋጥሞ ከተሰፋው በስተ መጨረሻ ካለው መጋረጃ ላይ አምሳ ቀለበቶችን እርስ በርሳቸው ትይዩ በማድረግ ሠሩት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 36
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 36:12