13 ከዚያም አምሳ የወርቅ ማያያዣዎችን ሠሩ፤ የማደሪያው ድንኳን አንድ ወጥ ይሆን ዘንድም ተጋጥመው የተሰፉትን ሁለቱን መጋረጃዎች አያያዙባቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘፀአት 36
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘፀአት 36:13