ሉቃስ 2:4

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4ዮሴፍም ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ፣ በገሊላ አውራጃ ከምትገኘው ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ የዳዊት ከተማ ወደሆነችው፣ ቤተ ልሔም ወደምትባል ከተማ ወደ ይሁዳ ወጣ።

ሉቃስ 2:4 — NASV