ሉቃስ 4:38

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ከምኵራብ ወጥቶ ወደ ስምዖን ቤት ገባ። የስምዖንም አማት ኀይለኛ ትኵሳት ይዞአት ታማ ነበር፤ እንዲፈውሳትም ስለ እርሷ ለመኑት።

ሉቃስ 4:38 — NASV