ሉቃስ 4:42

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42ሲነጋም ኢየሱስ ወደ አንድ ገለልተኛ ስፍራ ሄደ፤ ሕዝቡም ይፈልጉት ነበር፤ እርሱ ወዳለበትም ቦታ መጡ፤ ከእነርሱ ተለይቶ እንዳይሄድ ሊከለክሉት ሞከሩ።

ሉቃስ 4:42 — NASV