ሉቃስ 7:28

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 እላችኋለሁ፤ ከሴት ከተወለዱት መካከል ከዮሐንስ የሚበልጥ የለም፤ በእግዚአብሔር መንግሥት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።”

ሉቃስ 7:28 — NASV