8 ሌላውም ዘር በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ በበቀለም ጊዜ መቶ ዕጥፍም አፈራ።”ይህን ብሎ ሲያበቃም ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ “ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ” አለ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሉቃስ 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሉቃስ 8:8