ሉቃስ 9:28

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28ኢየሱስ ይህን ከተናገረ ከስምንት ቀን ያህል በኋላ ጴጥሮስን፣ ዮሐንስንና ያዕቆብን ይዞ ሊጸልይ ወደ አንድ ተራራ ወጣ።

ሉቃስ 9:28 — NASV