ሉቃስ 9:45

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

45እነርሱ ግን ይህን አባባል አልተረዱም፤ እንዳያስተውሉ ነገሩ ተሰውሮባቸው ነበር፤ መልሰው እንዳይጠይቁትም ፈሩ።

ሉቃስ 9:45 — NASV