4 በዚያን ጊዜ በእስራኤል ላይ ገዦቹ ፍልስጥኤማውያን ስለ ነበሩ፣ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጠብ እንዲፈጠር እግዚአብሔር ሆን ብሎ ያደረገው ነገር መሆኑን አባቱና እናቱ አላወቁም ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 14:4