20 እርሷም፣ “ሳምሶን፤ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ!” አለችው።ሳምሶን ከእንቅልፉ ነቅቶ፣ “እንደ ወትሮው አደርጋለሁ” አለ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር እንደ ተወው አላወቀም ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 16:20