11 በዚያን ጊዜ ቄናዊው ሔቤር፣ የሙሴ ዐማች የአባብ ልጆች ከሆኑት ከሌሎቹ ቄናውያን ተለይቶ በቃዴስ አጠገብ ጻዕናይም ከተባለ ቦታ ከሚገኘው ትልቅ ወርካ ጥግ ድንኳኑን ተክሎ ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 4:11