14 ጓደኛውም መልሶ፣ “ይህ የእስራኤላዊው የኢዮአስ ልጅ የጌዴዎን ሰይፍ እንጂ ሌላ ነገር ሊሆን አይችልም፤ እነሆ፤ እግዚአብሔር ምድያማውያንንና ሰፈሩን በሙሉ በእጁ አሳልፎ ሰጥቶታልና” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 7:14