15 ጌዴዎንም ሕልሙንና ፍቺውን በሰማ ጊዜ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ ከዚያም ወደ እስራኤላውያን ሰፈር ወጥቶ፣ “እግዚአብሔር የምድያማውያንን ሰፈር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተነሡ” አላቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መሳፍንት 7
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መሳፍንት 7:15