መሳፍንት 7:17

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17ጌዴዎንም እንዲህ አላቸው፤ እኔን ተመልከቱ፤ የማደርገውንም አድርጉ፤ በሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ እኔ የማደርገውን አይታችሁ ልክ እንደዚያው አድርጉ።

መሳፍንት 7:17 — NASV