ኢዮብ 1:21 NASV

21 እንዲህም አለ፤“ዕራቍቴን ከእናቴ ማሕፀን ወጣሁ፤ዕራቍቴንም እሄዳለሁ። እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔር ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም ቡሩክ ይሁን።”

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኢዮብ 1

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኢዮብ 1:21