ኢዮብ 32:3

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3ሦስቱ የኢዮብ ጓደኞች በኢዮብ ላይ መፍረድ እንጂ፣ ነገሩን ሊያሳምኑት ስላልቻሉ፣ በእነርሱም ላይ ተቈጣ።

ኢዮብ 32:3 — NASV