ዘሌዋውያን 14:16

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16የቀኝ እጁንም ጣት በመዳፉ በያዘው ዘይት ውስጥ በመንከር በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ሰባት ጊዜ በጣቱ ይርጭ።

ዘሌዋውያን 14:16 — NASV