ዘሌዋውያን 14:41

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41የቤቱ ግድግዳ በሙሉ በውስጥ በኩል እንዲፋቅና ፍቅፋቂው ከከተማው ውጭ ባለው ርኩስ ስፍራ እንዲደፋ ያድርግ።

ዘሌዋውያን 14:41 — NASV