4 “ ‘በማብሰያ ምድጃ የተጋገረ የእህል ቊርባን በምታቀርብበት ጊዜ፣ ከላመ ዱቄት ተዘጋጅቶ እርሾ ሳይገባበት በዘይት ተለውሶ የተጋገረ ኅብስት ይሁን፤ አለዚያም ያለ እርሾ በስሱ ተጋግሮ ዘይት የተቀባ ቂጣ ይሁን።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 2:4