ዘሌዋውያን 20:27

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27“ ‘ከመካከላችሁ ሙታን ጠሪ ወይም መናፍስት ጠሪ የሆነ ማንኛውም ወንድ ወይም ሴት ይገደል፤ በድንጋይም ይወገሩ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።’ ”

ዘሌዋውያን 20:27 — NASV