ዘሌዋውያን 4:12

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12የወይፈኑን ብልት ሁሉ ከሰፈር ውጭ ዐመድ ወደሚፈስበት በአምልኮው ሥርዐት መሠረት ንጹሕ ወደ ሆነው ስፍራ ይውሰደው፤ በተቈለለው ዐመድ ላይ ዕንጨት አንድዶ ያቃጥለው።

ዘሌዋውያን 4:12 — NASV