ዘሌዋውያን 4:14

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14የሕዝቡ ጉባኤ ኀጢአት መሥራቱን በተረዳ ጊዜ፣ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ወይፈን በመገናኛው ድንኳን ፊት ያቅርብ።

ዘሌዋውያን 4:14 — NASV