ዘሌዋውያን 4:28

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28ኀጢአት መሥራቱን በተረዳ ጊዜ፣ እንከን የሌለባትን እንስት ፍየል ስለ ፈጸመው ኀጢአት የግሉ መሥዋዕት አድርጎ ያቅርብ።

ዘሌዋውያን 4:28 — NASV