ዘሌዋውያን 4:34

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34ካህኑም ከኀጢአት መሥዋዕቱ ደም በጣቱ ጥቂት ወስዶ የሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርብበትን መሠዊያ ቀንዶች ይቅባ፤ የተረፈውንም ደም ሁሉ በመሠዊያ ግርጌ ያፍሰው።

ዘሌዋውያን 4:34 — NASV