ዘሌዋውያን 5:9

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9ከኀጢአት መሥዋዕቱም ጥቂት ደም ወስዶ በመሠዊያው ዙሪያ ላይ ይርጨው፤ የተረፈውም ደም ሁሉ በመሠዊያው ግርጌ ይፍሰስ፤ ይህም የኀጢአት መሥዋዕት ነው።

ዘሌዋውያን 5:9 — NASV