26 በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ፊት ካለው፣ ያለ እርሾ የተጋገረ ዳቦ ካለበት መሶብ ላይ አንድ ኅብስት፣ አንድ በዘይት የተጋገረ ዳቦ እንዲሁም ስስ ቂጣ ወስዶ በሥቦቹና በቀኝ ወርቹ ላይ አኖረ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘሌዋውያን 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘሌዋውያን 8:26