ዘሌዋውያን 8:7

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7አሮንን እጀ ጠባብ አለበሰው፤ መቀነት አስታጠቀው፤ ቀሚስ አጠለቀለት፤ ኤፉድ ደረበለት፤ በልዩ ጥበብ በተጠለፈው መታጠቂያ ኤፉዱን አስታጠቀው፤ በላዩም አሰረው፤

ዘሌዋውያን 8:7 — NASV