ዘሌዋውያን 9:4

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4ለኅብረት መሥዋዕት አንድ በሬና አንድ አውራ በግ በዘይት ከተለወሰ የእህል ቊርባን ጋር በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለመሠዋት አቅርቡ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ዛሬ ይገለጥላችኋልና።’ ”

ዘሌዋውያን 9:4 — NASV