28 ከይሳኮር ዝርያ፦ዕድሜአቸው ሃያ ዓመትና ከዚያም በላይ ሆኖ ለመዋጋት ብቁ የሆኑት ወንዶች ሁሉ በየጐሣቸውና፣ በየቤተ ሰባቸው መዝገብ መሠረት ስማቸው አንድ በአንድ ተጻፈ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 1:28