ዘኁልቍ 1:30

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30ከዛብሎን ዝርያ፦ዕድሜያቸው ሃያ አመትና ከዚያም በላይ ሆኖ ለመዋጋት ብቁ የሆኑት ወንዶች ሁሉ በየጐሣቸውና፣ በየቤተ ሰባቸው መዝገብ መሠረት ስማቸው አንድ በአንድ ተጻፈ።

ዘኁልቍ 1:30 — NASV