13 ከዚያም ተነሥተው እስከ አሞራውያን ግዛት በሚዘልቀው ምድረ በዳ ባለው በአርኖን አጠገብ ሰፈሩ፤ አርኖን በሞዓብና በአሞራውያን መካከል የሚገኝ የሞዓብ ወሰን ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 21
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 21:13