5 በእግዚአብሔርና (ኤሎሂም) በሙሴም ላይ ተነሥተው፣ “በምድረ በዳ እንድንሞት ከግብፅ ያወጣችሁን ለምንድ ነው? ምግብ የለ! ውሃ የለ! ይህን የማይረባ ምግብ ሰውነታችን ተጸይፎታል” ሲሉ ተናገሩ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 21
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 21:5