17 በዚሁ ወር በዐሥራ አምስተኛው ቀን በዓል ይሆናል፤ እስከ ሰባትም ቀን ድረስ ያለ እርሾ የተጋገረ ቂጣ ብሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 28
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 28:17