ዘኁልቍ 3:31

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31እነርሱም ታቦቱን፣ ጠረጴዛውን፣ መቅረዙን፣ መሠዊያዎቹን፣ ለመቅደሱ አገልግሎት የሚውሉትን ዕቃዎች፣ መጋረጃዎችንና ከነዚህ ጋር ተያይዞ አገልግሎት የሚሰጠውን ሁሉ ይጠብቃሉ።

ዘኁልቍ 3:31 — NASV