ዘኁልቍ 34:2 NASV

2 “እስራኤላውያንን እዘዛቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ርስት አድርጋችሁ በዕጣ ወደምትካፈሏት ወደ ከነዓን ምድር በምትገቡበት ጊዜ አዋሳኞቿ እነዚህ ይሆናሉ፤

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 34

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 34:2