32 “ ‘ወደ መማጸኛ ከተማ ሸሽቶ ስለ ገባ ስለማንኛውም ሰው የደም ዋጋ በመቀበል ሊቀ ካህናቱ ከመሞቱ በፊት ወደ አገሩ ተመልሶ ሄዶ እዚያ እንዲኖር አታድርጉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 35
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 35:32