41 ይህ ከጌድሶን ጐሣዎች በመገናኛው ድንኳን ያገለገሉት ሰዎች ጠቅላላ ድምር ነው፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ሙሴና አሮን እነዚህን ቈጠሯቸው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘኁልቍ 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘኁልቍ 4:41